live chat

Sunday, June 4, 2017

አሁን ማስነብባቹ ነገር ምናልባት ተራ የFB ወሬ ሊመስላቹ ይችላል ምናልባትም ተራ በፈጠራ ሚወራ ከእውነት የራቀ ሀሰተኛ አሉባለታም ሊመስላቸሁም ይችላል ነገር ግን ማይቻል የመሰለውን ግን ሚቻል የነበረውን እንደ ግዙፍ ተራራ ቆልለን ስንመለከተው የነበረው ተደፈሮ እነሆ በቅርቡ የማይቻል ነገር እንደሌለ ልናስመሰክር እነሆ ከ2 ወር ያነሰ ጊዜ ቀረዉ ……………………..

ዲላ ከነማ በሀገራችን ማለትም በኢትዮጲያ አሉ ከሚባሉት ክለቦች መሀል ጥቂቶቹ መሀል በቅርብ ሊሆን ነዉ……………. 

No comments:

Post a Comment